-
Recent Posts
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች
አንዱዓለም ተፈራ ላይ ደርሶ መልስ አሴር ዳንኤል ላይ ደርሶ መልስ አንዱዓለም ተፈራ ላይ ራስ ዳሸን ምን ማለት ነው? ወርቁ ላይ ራስ ዳሸን ምን ማለት ነው? በመቶዎች የሚቆጠሩ ጋዜጣዊ መግለ… ላይ እ ኛ ም ሰ ለ ም ን… Archives
- የካቲት 2020
- ጥር 2019
- ጥቅምት 2018
- መስከረም 2018
- ነሃሴ 2018
- ሃምሌ 2018
- ሰኔ 2018
- ሚያዝያ 2017
- መጋቢት 2017
- ሚያዝያ 2016
- መጋቢት 2016
- የካቲት 2016
- ጥር 2016
- ታህሳስ 2015
- ጥቅምት 2015
- መስከረም 2015
- ነሃሴ 2015
- ሃምሌ 2015
- ሰኔ 2015
- ግንቦት 2015
- ሚያዝያ 2015
- መጋቢት 2015
- የካቲት 2015
- ጥር 2015
- ታህሳስ 2014
- ህዳር 2014
- ጥቅምት 2014
- መስከረም 2014
- ነሃሴ 2014
- ሃምሌ 2014
- ሰኔ 2014
- ግንቦት 2014
- መጋቢት 2014
- የካቲት 2014
- ጥር 2014
- ህዳር 2013
- ጥቅምት 2013
- መስከረም 2013
- ሃምሌ 2013
- ሰኔ 2013
- ሚያዝያ 2013
- መጋቢት 2013
- የካቲት 2013
- ጥር 2013
- መስከረም 2012
- ሚያዝያ 2012
- መጋቢት 2012
- የካቲት 2012
- ጥር 2012
- መጋቢት 2011
ምድቦች
ሜታ
Monthly Archives: ጥር 2013
መጥኔ ቧሂት!
መጥኔ ቧሂት! (ቧሂት በጎንደር ክፍለ ሀገር፤ በስሜን አውራጃ፤ በጃናሞራ ወረዳ፤ ከራስ ደጀን ማዶ ለማዶ፤ በመሻህ ወንዝ ተከፍሎ የሚገኝ፤ ምንአልባትም በሀገራችን የመጨረሻው ብርዳማ ቦታ ነው።) በጥቅምቱ የብርድ ጥፍር ተፈጥርቆ በደጋው አንኳታች ውርጭ ታጭቆ ንፍጡ አፍንጫው ላይ ደርቆ፤ የግሮቹ ጣቶች የለሁም ብለው ርቀው ጣቶቹ እንደ እንጨት … Continue reading
Posted in ስነ ጽሑፍ - Literature
አስተያየት ያስቀምጡ
ቆረቆረኝ መቃብራችሁ
ቆረቆረኝ መቃብራችሁ በየከተማው በየገጠሩ በየጥሻው በየቆንጥሩ በለጋ ሕይወታችሁ ገና ፀሐይ ሳትመታችሁ፤ “ነፃነት ነፃነት የምትሹ ተዋጉለት አትሸሹ።” እያላችሁ ቆማችሁ፤ አባራሪ ግንባር ሆናችሁ ቀንዲል ብርሃን ተነስታችሁ፤ ፀሐይዋ በዕርጋታ በሀገራችን ወጥታ ገብታ፤ ጨለማው ፈርቶ ሸሽቶ ብርሃን ባገር ሞልቶ የማይታሰበውና ደረቁ ሀቅ በውጥረትና … Continue reading
Posted in ስነ ጽሑፍ - Literature
አስተያየት ያስቀምጡ
የእግር ኳስ ቡድናችን በዛሬው ቀን
የእግር ኳስ ጨዋታ ለኢትዮጵያዊያን ከረጅም ርቀት ሩጫ ውድደር ጋር ከፍተኛ ቦታ የያዘ ነው። በእድሜያችን ገፋ ላልነው፤ የነመንግሥቱ ወርቁ የኳስ ጥበብ፤ የኢታሎና ሊቻኖ . . . ኧረ ስንቱን በትዝታ ዓለም መጎብኘት ይቻላል። ብቻ ለሁሉም ያንን እንዳስታውስ ያደረገኝ፤ በዛሬው ዕለት ከቤቴ ተቀምጨ … Continue reading
Posted in አስተያየቶች - Commentaries
አስተያየት ያስቀምጡ
የጣመ ውይይት
የተቃዋሚ ፖለቲካ ኃይሎች ተቋማዊ ድክመት ወይስ የራዕይና ስትራተጂ ልዩነት? በአቶ ጋሻው አለሙ ተጀምሮ የምናደርገው ውይይት – ጥር ፮ ቀን ፳ ፻ ፭ ዓመተ ምህረት ዋናው ቁም ነገር ከሁለታችን ውጪ፤ ሌሎች ኢትዮጵያዊያን ቢሳተፉበትና ሀገራዊ ስፋት ብንሠጠው ነውና፤ እባካችሁ ተሳተፉ። ሁለታችን ብቻ … Continue reading
Posted in አስተያየቶች - Commentaries
አስተያየት ያስቀምጡ
ራስ ዳሸን ምን ማለት ነው?
ጥር ፪ ቀን ፳፻፭ ዓመተ ምህረት በተደጋጋሚ ሲባል ሰምቻለሁ። እንዲያው ሲገርመኝ ብቻዬን አሟገታለሁ። አሁን ግን መድፈር ብሎኛል። ራስ ዳሸን ምን ማለት ነው? እባካችሁ ንገሩኝ? ነገርን ነገር ያመጣዋልና ጨዋታዬን በራሴ ገጠመኝ ልጀምር። ሱዳን ተሰድጄ ነበር። ካርቱምና ኦምዱርማንን ለይቶ በሚያልፈው የአባይ ወንዝ … Continue reading
Posted in አስተያየቶች - Commentaries
4 Comments
የተቃዋሚ ፖለቲካ ኃይሎች ተቋማዊ ድክመት ወይስ የራዕይና ስትራተጂ ልዩነት? አቶ ጋሻው ዓለሙ
reflection-on-Ato-Andualems-comments ይኼ የአቶ ጋሻው ዓለሙ ሁለተኛው ጽሑፋቸው ነው።
Posted in አስተያየቶች - Commentaries
አስተያየት ያስቀምጡ
የወያኔ መሪዎችና ሥርዓቱ ከሥልጣን ሲወገድ ጥሎልን የሚሄደው የባህል ለምጥ
የወያኔ ሥርዓት መውደቁ አይቀሬ ብቻ ሳይሆን፤ ቀኑ እየተቃረበ ነው። ይኼን፤ በማንኛውም ወገን፤ በወያኔም ሆነ በኢትዮጵያ ሕዝብ ወገን ለተሠለፈ ኢትዮጵያዊ መንገር፤ አዲስ ዜና ማብሰር አይሆንም። ዜና የሚሆነው፤ ወያኔ ሲወገድ በሚተካው ሥርዓት፤ ወያኔ የሚተውልን ባህሪ ይቀጥላል የሚለው አመለካከቴ ነው። ወያኔ መወገድ አለበት። … Continue reading
Posted in አስተያየቶች - Commentaries
አስተያየት ያስቀምጡ
የተቃዋሚ ፖለቲካ ኃይሎች የተግባር ድክመት ወይንስ የግብና እቅድ ልዩነት፤
ታህሣሥ ፳፰ ቀን ፳፻፭ ዓመተ ምህረት “የተቃዋሚፖለቲካኃይሎችበድረ–መለስኢትዮጵያ፣ርዕዩተ ዓለምና የትግል ግብና ዕቅድ ሁኔታዎች” በሚል ርዕስ አቶ ጋሻው ዓለሙ ጥሩ የመወያያ ሃሳብ አቅርበውልናል። ማለፊያና ብዙ የምስማማባቸውን ነጥቦች የያዘ በመሆኑ፤ ላመሰግንና ድጋፌን መስጠት እፈልጋለሁ። መቼም ብዕሬን ያነሣሁ ተስማምቻለሁ ለማለት ብቻ አይደለም። የተስማማሁባቸውን መደረቱም … Continue reading
Posted in አስተያየቶች - Commentaries
አስተያየት ያስቀምጡ
የተቃዋሚ ፖለቲካ ኃይሎች በድረ-መለስ ኢትዮጵያ፣ አይዲዮሎጂካል እና ስትራተጂካዊ ሁኔታዎች በጋሻው አለሙ
Opposition-Politics-in-Post-Mels-Ethiopia ይኼን ያቀረብነው፤ አቶ ጋሻው ዓለሙ ባቀረቡት ሃሳብ ተመርኩዞ የተደረገውን ውይይት ለአንባቢ ረዳት እንዲሆን በማሰብ ነው። ይሄ የመጀመሪያው ሲሆን ተከታዩ ቀጥሎ ቀርቧል።
Posted in አስተያየቶች - Commentaries
አስተያየት ያስቀምጡ
በመክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ የአስተያይት ልውውጥ፤ የማውቃቸውን ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም እንዳሉ አገኘኋቸው
በመጀመሪያ የፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያምን መጽሐፍ እድሉ ገጥሞኝ ያላነበብኩት መሆኑን ከወዲሁ ላሳውቅ እፈልጋለሁ። ለወደፊቱ የማንበብ እቅድ አለኝ። ይህ ጽሑፌ የሚመለከተው በአቶ ዳንዔል ክብረትና በፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም መካከል ስለተደረገው አስተያይትና ልውውጥ ነው። በመጽሐፉ ላይ ወይንም በውስጡ በተካተቱት ሃሳቦች አለመሆኑን ማሳወቅ … Continue reading →