nigatu.wordpress.com
አፍሪካና የወደፊቷ! በስታንፈርድ ዩኒቨርሲቲ የሁቨር ኢንስቲቱት መድረክ
አፍሪካና የወደፊቷ! በስታንፈርድ ዩኒቨርሲቲ የሁቨር ኢንስቲቱት መድረክ ማክሰኞ፣ ጥር ፯ ቀን፣ ፳ ፻ ፲ ፩ ዓመተ ምህረት፤ (1/15/2018) “የወደፊቱ ክፍት ነው። ገና ምንነቱ አልተረጋገጠም።” ተናጋሪውን ገና ያላወቅሁት በዩናይትድ ስቴትስ ኦቭ አሜሪካ፤ የአስተዳደር መመሪያዎች የሚመነጩት፤ አብዛኛው ሕዝብ ይወ…